Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #19 Translated in Amharic

ذُو الْعَرْشِ الْمَجِيدُ
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡
فَعَّالٌ لِمَا يُرِيدُ
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْجُنُودِ
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
بَلِ الَّذِينَ كَفَرُوا فِي تَكْذِيبٍ
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡

Choose other languages: