Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #18 Translated in Amharic

وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ
እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡
ذُو الْعَرْشِ الْمَجِيدُ
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡
فَعَّالٌ لِمَا يُرِيدُ
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْجُنُودِ
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡

Choose other languages: