Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #21 Translated in Amharic

هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْجُنُودِ
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
بَلِ الَّذِينَ كَفَرُوا فِي تَكْذِيبٍ
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡
وَاللَّهُ مِنْ وَرَائِهِمْ مُحِيطٌ
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡
بَلْ هُوَ قُرْآنٌ مَجِيدٌ
ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡

Choose other languages: