Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #22 Translated in Amharic

فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
بَلِ الَّذِينَ كَفَرُوا فِي تَكْذِيبٍ
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡
وَاللَّهُ مِنْ وَرَائِهِمْ مُحِيطٌ
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡
بَلْ هُوَ قُرْآنٌ مَجِيدٌ
ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
فِي لَوْحٍ مَحْفُوظٍ
የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡

Choose other languages: