Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #20 Translated in Amharic

فَعَّالٌ لِمَا يُرِيدُ
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْجُنُودِ
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
بَلِ الَّذِينَ كَفَرُوا فِي تَكْذِيبٍ
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡
وَاللَّهُ مِنْ وَرَائِهِمْ مُحِيطٌ
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡

Choose other languages: