Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #17 Translated in Amharic

إِنَّهُ هُوَ يُبْدِئُ وَيُعِيدُ
እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡
وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ
እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡
ذُو الْعَرْشِ الْمَجِيدُ
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡
فَعَّالٌ لِمَا يُرِيدُ
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْجُنُودِ
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?

Choose other languages: