Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #37 Translated in Amharic

فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ
ከናቱም ካባቱም፤
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ
ከሚስቱም ከልጁም፤
لِكُلِّ امْرِئٍ مِنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡

Choose other languages: