Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #36 Translated in Amharic

مَتَاعًا لَكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
فَإِذَا جَاءَتِ الصَّاخَّةُ
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ
ከናቱም ካባቱም፤
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ
ከሚስቱም ከልጁም፤

Choose other languages: