Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #39 Translated in Amharic

وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ
ከናቱም ካባቱም፤
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ
ከሚስቱም ከልጁም፤
لِكُلِّ امْرِئٍ مِنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُسْفِرَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
ضَاحِكَةٌ مُسْتَبْشِرَةٌ
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡

Choose other languages: