Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #38 Translated in Amharic

يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ
ከናቱም ካባቱም፤
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ
ከሚስቱም ከልጁም፤
لِكُلِّ امْرِئٍ مِنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُسْفِرَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤

Choose other languages: