Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #23 Translated in Amharic

إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
ذِي قُوَّةٍ عِنْدَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
مُطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
وَمَا صَاحِبُكُمْ بِمَجْنُونٍ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡

Choose other languages: