Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #24 Translated in Amharic

ذِي قُوَّةٍ عِنْدَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
مُطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
وَمَا صَاحِبُكُمْ بِمَجْنُونٍ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡

Choose other languages: