Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #25 Translated in Amharic

مُطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
وَمَا صَاحِبُكُمْ بِمَجْنُونٍ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَجِيمٍ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡

Choose other languages: