Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #26 Translated in Amharic

وَمَا صَاحِبُكُمْ بِمَجْنُونٍ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَجِيمٍ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?

Choose other languages: