Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #27 Translated in Amharic

وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَجِيمٍ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِلْعَالَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

Choose other languages: