Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #29 Translated in Amharic

وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَجِيمٍ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِلْعَالَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
لِمَنْ شَاءَ مِنْكُمْ أَنْ يَسْتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَنْ يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡

Choose other languages: