Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #17 Translated in Amharic

وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤

Choose other languages: