Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #19 Translated in Amharic

فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡

Choose other languages: