Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #18 Translated in Amharic

عَلِمَتْ نَفْسٌ مَا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡

Choose other languages: