Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #15 Translated in Amharic

أَإِذَا كُنَّا عِظَامًا نَخِرَةً
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
قَالُوا تِلْكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
فَإِنَّمَا هِيَ زَجْرَةٌ وَاحِدَةٌ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
فَإِذَا هُمْ بِالسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?

Choose other languages: