Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #14 Translated in Amharic

يَقُولُونَ أَإِنَّا لَمَرْدُودُونَ فِي الْحَافِرَةِ
«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡
أَإِذَا كُنَّا عِظَامًا نَخِرَةً
«የበሰበሱ አጥንቶች በኾን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)»
قَالُوا تِلْكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
فَإِنَّمَا هِيَ زَجْرَةٌ وَاحِدَةٌ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
فَإِذَا هُمْ بِالسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡

Choose other languages: