Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #16 Translated in Amharic

قَالُوا تِلْكَ إِذًا كَرَّةٌ خَاسِرَةٌ
«ይህቺ ያን ጊዜ ባለ ከሳራ መመለስ ናት» ይላሉ፡፡
فَإِنَّمَا هِيَ زَجْرَةٌ وَاحِدَةٌ
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡
فَإِذَا هُمْ بِالسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
إِذْ نَادَاهُ رَبُّهُ بِالْوَادِ الْمُقَدَّسِ طُوًى
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤

Choose other languages: