Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #18 Translated in Amharic

فَإِذَا هُمْ بِالسَّاهِرَةِ
ወዲያውኑም እነርሱ እንቅልፍ በሌለባት (ምድር) ላይ ይኾናሉ፡፡
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
የሙሳ ወሬ መጣልህን?
إِذْ نَادَاهُ رَبُّهُ بِالْوَادِ الْمُقَدَّسِ طُوًى
ጌታው በተቀደሰው ሸለቆ በጡዋ በጠራው ጊዜ፤
اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡
فَقُلْ هَلْ لَكَ إِلَىٰ أَنْ تَزَكَّىٰ
በለውም፡- «ወደ መጥራራትህ ላንተ (መንገድ) አለህን?»

Choose other languages: