Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qalam Ayahs #12 Translated in Amharic

فَلَا تُطِعِ الْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮችም አትታዝዙ፡፡
وَدُّوا لَوْ تُدْهِنُ فَيُدْهِنُونَ
ብትመሳሰላቸውና ቢመሳሰሉህ ተመኙ፡፡
وَلَا تُطِعْ كُلَّ حَلَّافٍ مَهِينٍ
ወራዳንም ሁሉ አትታዘዝ፡፡
هَمَّازٍ مَشَّاءٍ بِنَمِيمٍ
ሰውን አነዋሪንና በማሳበቅ ኼያጅን፡፡
مَنَّاعٍ لِلْخَيْرِ مُعْتَدٍ أَثِيمٍ
ለበጎ ነገር በጣም ከልካይን፣ ወሰን አላፊን፣ ኃጢአተኛን፤

Choose other languages: