Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qalam Ayahs #14 Translated in Amharic

وَلَا تُطِعْ كُلَّ حَلَّافٍ مَهِينٍ
ወራዳንም ሁሉ አትታዘዝ፡፡
هَمَّازٍ مَشَّاءٍ بِنَمِيمٍ
ሰውን አነዋሪንና በማሳበቅ ኼያጅን፡፡
مَنَّاعٍ لِلْخَيْرِ مُعْتَدٍ أَثِيمٍ
ለበጎ ነገር በጣም ከልካይን፣ ወሰን አላፊን፣ ኃጢአተኛን፤
عُتُلٍّ بَعْدَ ذَٰلِكَ زَنِيمٍ
ልበ ደረቅን፣ ከዚህ በኋላ ዲቃላን (ሁሉ አትታዘዝ)፡፡
أَنْ كَانَ ذَا مَالٍ وَبَنِينَ
የገንዘብና የልጆች ባለቤት በመኾኑ (ያስተባብላል)፡፡

Choose other languages: