Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qalam Ayahs #11 Translated in Amharic

إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَنْ ضَلَّ عَنْ سَبِيلِهِ وَهُوَ أَعْلَمُ بِالْمُهْتَدِينَ
ጌታህ እርሱ ከመንገዱ የተሳሳተውን ሰው ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ተመሪዎቹን ዐዋቂ ነው፡፡
فَلَا تُطِعِ الْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮችም አትታዝዙ፡፡
وَدُّوا لَوْ تُدْهِنُ فَيُدْهِنُونَ
ብትመሳሰላቸውና ቢመሳሰሉህ ተመኙ፡፡
وَلَا تُطِعْ كُلَّ حَلَّافٍ مَهِينٍ
ወራዳንም ሁሉ አትታዘዝ፡፡
هَمَّازٍ مَشَّاءٍ بِنَمِيمٍ
ሰውን አነዋሪንና በማሳበቅ ኼያጅን፡፡

Choose other languages: