Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #21 Translated in Amharic

ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الْآخِرِينَ
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡
كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَخْلُقْكُمْ مِنْ مَاءٍ مَهِينٍ
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?
فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَكِينٍ
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡

Choose other languages: