Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #22 Translated in Amharic

كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَخْلُقْكُمْ مِنْ مَاءٍ مَهِينٍ
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?
فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَكِينٍ
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡
إِلَىٰ قَدَرٍ مَعْلُومٍ
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም

Choose other languages: