Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #25 Translated in Amharic

فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَكِينٍ
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡
إِلَىٰ قَدَرٍ مَعْلُومٍ
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ
መጣኞች ነን!
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ كِفَاتًا
ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን?

Choose other languages: