Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #24 Translated in Amharic

أَلَمْ نَخْلُقْكُمْ مِنْ مَاءٍ مَهِينٍ
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?
فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَكِينٍ
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡
إِلَىٰ قَدَرٍ مَعْلُومٍ
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ
መጣኞች ነን!
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡

Choose other languages: