Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #23 Translated in Amharic

وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَخْلُقْكُمْ مِنْ مَاءٍ مَهِينٍ
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?
فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَكِينٍ
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡
إِلَىٰ قَدَرٍ مَعْلُومٍ
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ
መጣኞች ነን!

Choose other languages: