Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #26 Translated in Amharic

إِلَىٰ قَدَرٍ مَعْلُومٍ
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ
መጣኞች ነን!
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ كِفَاتًا
ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን?
أَحْيَاءً وَأَمْوَاتًا
ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡

Choose other languages: