Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #29 Translated in Amharic

أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ كِفَاتًا
ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን?
أَحْيَاءً وَأَمْوَاتًا
ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡
وَجَعَلْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ شَامِخَاتٍ وَأَسْقَيْنَاكُمْ مَاءً فُرَاتًا
በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
انْطَلِقُوا إِلَىٰ مَا كُنْتُمْ بِهِ تُكَذِّبُونَ
«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡

Choose other languages: