Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #20 Translated in Amharic

أَلَمْ نُهْلِكِ الْأَوَّلِينَ
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?
ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الْآخِرِينَ
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡
كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نَخْلُقْكُمْ مِنْ مَاءٍ مَهِينٍ
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?

Choose other languages: