Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #19 Translated in Amharic

وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نُهْلِكِ الْأَوَّلِينَ
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?
ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الْآخِرِينَ
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡
كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡

Choose other languages: