Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #10 Translated in Amharic

يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
أَيَحْسَبُ أَنْ لَمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
أَلَمْ نَجْعَلْ لَهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?

Choose other languages: