Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #12 Translated in Amharic

أَلَمْ نَجْعَلْ لَهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?

Choose other languages: