Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #11 Translated in Amharic

أَيَحْسَبُ أَنْ لَمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
أَلَمْ نَجْعَلْ لَهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡

Choose other languages: