Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #14 Translated in Amharic

وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
أَوْ إِطْعَامٌ فِي يَوْمٍ ذِي مَسْغَبَةٍ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡

Choose other languages: