Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #16 Translated in Amharic

وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
أَوْ إِطْعَامٌ فِي يَوْمٍ ذِي مَسْغَبَةٍ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
أَوْ مِسْكِينًا ذَا مَتْرَبَةٍ
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡

Choose other languages: