Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Balad Ayahs #9 Translated in Amharic

أَيَحْسَبُ أَنْ لَنْ يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
أَيَحْسَبُ أَنْ لَمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
أَلَمْ نَجْعَلْ لَهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡

Choose other languages: