Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #12 Translated in Amharic

إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَىٰ
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَىٰ
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡
عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰ
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَانَ عَلَى الْهُدَىٰ
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
أَوْ أَمَرَ بِالتَّقْوَىٰ
ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤

Choose other languages: