Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #14 Translated in Amharic

عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰ
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَانَ عَلَى الْهُدَىٰ
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
أَوْ أَمَرَ بِالتَّقْوَىٰ
ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ
አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤
أَلَمْ يَعْلَمْ بِأَنَّ اللَّهَ يَرَىٰ
አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን?

Choose other languages: