Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #13 Translated in Amharic

أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَىٰ
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡
عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰ
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَانَ عَلَى الْهُدَىٰ
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
أَوْ أَمَرَ بِالتَّقْوَىٰ
ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ
አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤

Choose other languages: