Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #15 Translated in Amharic

أَرَأَيْتَ إِنْ كَانَ عَلَى الْهُدَىٰ
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
أَوْ أَمَرَ بِالتَّقْوَىٰ
ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ
አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤
أَلَمْ يَعْلَمْ بِأَنَّ اللَّهَ يَرَىٰ
አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን?
كَلَّا لَئِنْ لَمْ يَنْتَهِ لَنَسْفَعًا بِالنَّاصِيَةِ
ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡

Choose other languages: