Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #17 Translated in Amharic

أَرَأَيْتَ إِنْ كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ
አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤
أَلَمْ يَعْلَمْ بِأَنَّ اللَّهَ يَرَىٰ
አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን?
كَلَّا لَئِنْ لَمْ يَنْتَهِ لَنَسْفَعًا بِالنَّاصِيَةِ
ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡
نَاصِيَةٍ كَاذِبَةٍ خَاطِئَةٍ
ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
فَلْيَدْعُ نَادِيَهُ
ሸንጎውንም ይጥራ፡፡

Choose other languages: