Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #18 Translated in Amharic

أَلَمْ يَعْلَمْ بِأَنَّ اللَّهَ يَرَىٰ
አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን?
كَلَّا لَئِنْ لَمْ يَنْتَهِ لَنَسْفَعًا بِالنَّاصِيَةِ
ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡
نَاصِيَةٍ كَاذِبَةٍ خَاطِئَةٍ
ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
فَلْيَدْعُ نَادِيَهُ
ሸንጎውንም ይጥራ፡፡
سَنَدْعُ الزَّبَانِيَةَ
(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡

Choose other languages: