Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #19 Translated in Amharic

كَلَّا لَئِنْ لَمْ يَنْتَهِ لَنَسْفَعًا بِالنَّاصِيَةِ
ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡
نَاصِيَةٍ كَاذِبَةٍ خَاطِئَةٍ
ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
فَلْيَدْعُ نَادِيَهُ
ሸንጎውንም ይጥራ፡፡
سَنَدْعُ الزَّبَانِيَةَ
(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡
كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِبْ ۩
ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡

Choose other languages: