Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #19 Translated in Amharic

نَاصِيَةٍ كَاذِبَةٍ خَاطِئَةٍ
ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
فَلْيَدْعُ نَادِيَهُ
ሸንጎውንም ይጥራ፡፡
سَنَدْعُ الزَّبَانِيَةَ
(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡
كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِبْ ۩
ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡

Choose other languages: