Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #11 Translated in Amharic

أَنْ رَآهُ اسْتَغْنَىٰ
ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَىٰ
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَىٰ
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡
عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰ
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤
أَرَأَيْتَ إِنْ كَانَ عَلَى الْهُدَىٰ
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤

Choose other languages: